ኢዮብ 33:2 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)2 እነሆ፥ ለመናገር ተዘጋጅቻለሁ፥ አንደበቴም ቃላትን አሰናድቷል። ምዕራፉን ተመልከትአዲሱ መደበኛ ትርጒም2 እንግዲህ አፌን እከፍታለሁ፤ አንደበቴም ይናገራል። ምዕራፉን ተመልከትአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም2 መልስ ልሰጥህ ተዘጋጅቻለሁ፥ አንደበቴም ለመናገር ተዘጋጅቶአል። ምዕራፉን ተመልከትየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)2 እነሆ፥ አፌን ከፍቻለሁ፥ አንደበቴም ይናገራል። ምዕራፉን ተመልከትመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)2 እነሆ፥ አፌን ከፍቻለሁ፥ አንደበቴም በትናጋዬ ተናግሮአል። ምዕራፉን ተመልከት |