ኢዮብ 20:16 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)16 የእፉኝትን መርዝ ይጠባል፥ የእባብም ምላስ ይገድለዋል። ምዕራፉን ተመልከትአዲሱ መደበኛ ትርጒም16 የእባብ መርዝ ይጠባል፤ የእፉኝትም ምላስ ይገድለዋል። ምዕራፉን ተመልከትአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም16 ክፉ ሰው የሚበላው ሁሉ መርዝ ይሆንበታል፤ መርዝም ሆኖ ይገድለዋል። ምዕራፉን ተመልከትየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)16 የእባብን መርዝ ይጠባል፤ የእፉኝትም ምላስ ይገድለዋል። ምዕራፉን ተመልከትመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)16 የእፉኝትን መርዝ ይጠባል፥ የእባብም ምላስ ይገድለዋል። ምዕራፉን ተመልከት |