ኢዮብ 20:17 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)17 ወንዞቹን አይመለከትም፥ የማሩንና የቅቤውን ጅረት አያይም። ምዕራፉን ተመልከትአዲሱ መደበኛ ትርጒም17 ማርና ቅቤ በሚያፈስሱ ጅረቶች፣ በወንዞችም አይደሰትም። ምዕራፉን ተመልከትአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም17 የወይራ ዘይት እንደ ጐርፍ ሲወርድ፥ ማርና ወተት እንደ ጅረት ውሃ ሲፈስ ሳያይ ይሞታል። ምዕራፉን ተመልከትየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)17 የመንጋዎቹንም ጥጆች፥ የማሩንና የቅቤውንም ፈሳሽ አይመለከትም። ምዕራፉን ተመልከትመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)17 የማሩንና የቅቤውን ፈሳሽ ወንዞቹንም አይመለከትም። ምዕራፉን ተመልከት |