ኢዮብ 19:11 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)11 ቁጣውንም አነደደብኝ፥ እንደ ጠላቱም ቈጠረኝ። ምዕራፉን ተመልከትአዲሱ መደበኛ ትርጒም11 ቍጣው በላዬ ነድዷል፤ እንደ ጠላቱም ቈጥሮኛል። ምዕራፉን ተመልከትአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም11 እግዚአብሔር ተቈጥቶ መዓቱን አፈሰሰብኝ፤ እንደ ጠላትም ቈጠረኝ። ምዕራፉን ተመልከትየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)11 በታላቅ ቍጣም ያዘኝ እንደ ጠላትም ቈጠረኝ። ምዕራፉን ተመልከትመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)11 ቍጣውንም አነደደብኝ፥ እንደ ጠላቱም ቈጠረኝ። ምዕራፉን ተመልከት |