ኢዮብ 18:9 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)9 አሽክላ ሰኰናውን ይይዛል፥ ወጥመድም ይበረታበታል። ምዕራፉን ተመልከትአዲሱ መደበኛ ትርጒም9 አሽክላ ተረከዙን ይይዘዋል፤ ወስፈንጥርም ያጣብቀዋል። ምዕራፉን ተመልከትአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም9 አሽክላ ተረከዙን ይይዘዋል፤ ወጥመድም አጣብቆ ያስቀረዋል። ምዕራፉን ተመልከትየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)9 አሽክላዎች በላዩ ይመጣሉ፤ የተጠሙትም በእርሱ ይበረታሉ፤ ምዕራፉን ተመልከትመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)9 አሽክላ ሰኰናውን ይይዛል፥ ወስፈንጠርም ይበረታበታል። ምዕራፉን ተመልከት |