ኢዮብ 13:10 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)10 በስውር ብታዳሉ በጥብቅ ይገሥጻችኋል። ምዕራፉን ተመልከትአዲሱ መደበኛ ትርጒም10 በስውር አድልዎ ብታደርጉ፣ በርግጥ እርሱ ይገሥጻችኋል። ምዕራፉን ተመልከትአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም10 በስውር አድልዎ ብታደርጉ በእውነት እግዚአብሔር ይገሥጻችኋል። ምዕራፉን ተመልከትየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)10 በስውር ለሰው ፊት ብታደሉ ዘለፋ ይዘልፋችኋል። ምዕራፉን ተመልከትመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)10 በስውር ለሰው ፊት ብታደሉ ዘለፋ ይዘልፋችኋል። ምዕራፉን ተመልከት |