ዘፀአት 33:18 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)18 እርሱም፦ “እባክህ ክብርህን አሳየኝ” አለ። ምዕራፉን ተመልከትአዲሱ መደበኛ ትርጒም18 ከዚያም ሙሴ “እባክህ፤ ክብርህን አሳየኝ” አለው። ምዕራፉን ተመልከትአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም18 ሙሴም እግዚአብሔርን “እባክህን ክብርህን አሳየኝ” አለው። ምዕራፉን ተመልከትየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)18 እርሱም፥ “ክብርህን አሳየኝ” አለው። ምዕራፉን ተመልከትመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)18 እርሱም፦ እባክህ ክብርህን አሳየኝ አለ። ምዕራፉን ተመልከት |