ዘፀአት 30:5 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)5 መሎጊያዎቹን ከግራር እንጨት ሠርተህ በወርቅ ለብጣቸው። ምዕራፉን ተመልከትአዲሱ መደበኛ ትርጒም5 መሎጊያዎቹንም ከግራር ዕንጨት ሠርተህ በወርቅ ለብጣቸው። ምዕራፉን ተመልከትአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም5 መሎጊያዎችንም ከግራር እንጨት ሠርተህ በወርቅ ለብጣቸው። ምዕራፉን ተመልከትየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)5 መሎጊያዎቹንም ከማይነቅዝ ዕንጨት አድርግ፤ በወርቅም ለብጣቸው። ምዕራፉን ተመልከትመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)5 መሎጊያዎቹንም ከግራር እንጨት አድርግ፥ በወርቅም ለብጣቸው። ምዕራፉን ተመልከት |