ዘፀአት 29:8 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)8 ልጆቹንም ታቀርባቸዋለህ፥ እጀ ጠባብንም ታለብሳቸዋለህ። ምዕራፉን ተመልከትአዲሱ መደበኛ ትርጒም8 ወንዶች ልጆቹን አምጥተህ እጀ ጠባቦቹን አልብሳቸው። ምዕራፉን ተመልከትአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም8 “ልጆቹንም አቅርበህ ሸሚዝ አልብሳቸው፤ ምዕራፉን ተመልከትየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)8 ልጆቹንም ታቀርባቸዋለህ፤ ቀሚሶችንም ታለብሳቸዋለህ፤ ምዕራፉን ተመልከትመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)8 ልጆቹንም ታቀርባቸዋለህ፥ ሸሚዞቹንም ታለብሳቸዋለህ። ምዕራፉን ተመልከት |