ሐዋርያት ሥራ 20:36 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)36 ይህንም ብሎ ተንበርክኮ ከሁላቸው ጋር ጸለየ። ምዕራፉን ተመልከትአዲሱ መደበኛ ትርጒም36 ይህን ካለ በኋላ፣ ተንበርክኮ ከሁሉም ጋራ ጸለየ። ምዕራፉን ተመልከትአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም36 ከዚህ በኋላ ጳውሎስ ከሁሉም ጋር ተንበርክኮ ጸለየ። ምዕራፉን ተመልከትየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)36 ይህንም ከአለ በኋላ ተንበርክኮ አብረውት ካሉት ሁሉ ጋር ጸለየ። ምዕራፉን ተመልከትመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)36 ይህንም ብሎ ተንበርክኮ ከሁላቸው ጋር ጸለየ። ምዕራፉን ተመልከት |