ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ 2ኛ መጽሐፈ መቃብያን 7:37 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)37 እኔም እንደ ወንድሞቼ ስለ አባቶቼ ሕግ ሥጋዬንና ሕይወቴን አሳልፌ እሰጣለሁ፤ እግዚአብሔር ለሕዝባችን ቶሎ እንዲራራና አንተንም በፈተናና በመቅሠፍት እርሱ ብቻ አምላክ መሆኑን ለማወቅ እንዲያስችልህ እለምነዋለሁ፤ ምዕራፉን ተመልከት |