ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ 1ኛ መጽሐፈ መቃብያን 9:9 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)9 እነርሱ አይሆነም አሉት፤ “አሁን ለጊዜው እኛ ሕይወታችንን ከማዳን በቀር ምንም ማድረግ አንችልም፤ ከወንድሞቻችን ጋር ሆነን ተመልሰን እንዋጋለን፤ አሁን እኛ በጣም ጥቂቶች ነን” አሉት። ምዕራፉን ተመልከት |