የመስመር ላይ መጽሐፍ ቅዱስ

ማስታወቂያዎች


መላው መጽሐፍ ቅዱስ ብሉይ ኪዳን አዲስ ኪዳን




መጽ​ሐፈ ጦቢት 8:21 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

ከዚ​ህም በኋላ ሄዶ የገ​ን​ዘ​ቡን እኩ​ሌታ ይወ​ስድ ዘንድ፥ ወደ አባ​ቱም በደ​ኅና ይሄድ ዘንድ፥ የተ​ረ​ፈ​ውን ግን እር​ሱና ሚስቱ ከሞቱ በኋላ ይወ​ስድ ዘንድ አስ​ማ​ለው።

ምዕራፉን ተመልከት

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

ከዛ በኋላ የንብረቴን ግማሹን ውሰድና ያለ ምንም ችግር ይዘሃት ወደ አባትህ ቤት ሂድ፤ የቀረውን ግማሽ ደግሞ እኔና ሚስቴ ስንሞት የእናንተ ይሆናል፤ በርታ ልጄ፥ እኔ አባትህ ነኝ፥ ኤድናም እናትህ ናት፥ ከእኀትህ ወላጆች እንደ ሆንን የአንተም ነን፥ በርታ ልጄ።”

ምዕራፉን ተመልከት



መጽ​ሐፈ ጦቢት 8:21
0 ተሻማሚ ማመሳሰሪያዎች