የመስመር ላይ መጽሐፍ ቅዱስ

ማስታወቂያዎች


መላው መጽሐፍ ቅዱስ ብሉይ ኪዳን አዲስ ኪዳን




መጽ​ሐፈ ጦቢት 8:17 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

አንተ ቡሩክ ነህ፤ ሁለ​ቱን ብቸ​ኞች ይቅር ብለ​ሃ​ቸ​ዋ​ልና፥ ዘመ​ና​ቸ​ውን በደ​ኅ​ን​ነ​ትና በደ​ስታ፥ በቸ​ር​ነ​ትህ ይፈ​ጽሙ ዘንድ አቤቱ በጎ​ነ​ትን አድ​ር​ገ​ህ​ላ​ቸ​ዋ​ልና።”

ምዕራፉን ተመልከት

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

ለወላጆቻቸው አንድ የሆኑትን ልጆች ስለራራህላቸው አንተ ብሩክ ነህ። አሁንም ጌታ ሆይ ምሕረትህንና ጥበቃህን ስጣቸው፤ ሕይወታቸውን በደስታና በምሕረት እንዲመሩ አድርጋቸው።”

ምዕራፉን ተመልከት



መጽ​ሐፈ ጦቢት 8:17
0 ተሻማሚ ማመሳሰሪያዎች