የመስመር ላይ መጽሐፍ ቅዱስ

ማስታወቂያዎች


መላው መጽሐፍ ቅዱስ ብሉይ ኪዳን አዲስ ኪዳን




መጽ​ሐፈ ጦቢት 8:15 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

ራጉ​ኤ​ልም እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርን አመ​ሰ​ገ​ነው፤ እን​ዲ​ህም አለ፥ “አቤቱ አንተ የተ​መ​ሰ​ገ​ንህ ነህ፤ ንጽ​ሕ​ትና ቅድ​ስት በሆ​ነች ምስ​ጋና ሁሉ የተ​መ​ሰ​ገ​ንህ ነህ። ጻድ​ቃ​ንህ፦ በሠ​ራ​ኸው ሥራ ሁሉ ያመ​ሰ​ግ​ኑ​ሃል፤ መላ​እ​ክ​ት​ህና የመ​ረ​ጥ​ኻ​ቸ​ውም ሁሉ ለዘ​ለ​ዓ​ለም ያመ​ሰ​ግ​ኑ​ሃል።

ምዕራፉን ተመልከት

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

ከዚህ በኋላ ራጉኤል የሰማዩን አምለክ በእነዚህ ቃላት እንዲህ ሲል ባረከ “አምላኬ ሆይ ንጹሕ በሆነ በረከት አንተ ብሩክ ነህ፤ ለዘለዓለሙ ብሩክ ሁን።

ምዕራፉን ተመልከት



መጽ​ሐፈ ጦቢት 8:15
0 ተሻማሚ ማመሳሰሪያዎች