የመስመር ላይ መጽሐፍ ቅዱስ

ማስታወቂያዎች


መላው መጽሐፍ ቅዱስ ብሉይ ኪዳን አዲስ ኪዳን




መጽ​ሐፈ ጦቢት 7:1 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

ወደ ራጉ​ኤ​ልም ቤት ደረሱ፤ ሣራም ተቀ​ብላ ደስ አሰ​ኘ​ቻ​ቸው፤ እን​ዲሁ እነ​ር​ሱም እር​ሷን ደስ አሰ​ኙ​አት፤ ወደ ቤትም አስ​ገ​ባ​ቻ​ቸው።

ምዕራፉን ተመልከት

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

ወደ ኤቅባጥና ከተማ በገቡ ጊዜ ጦብያ “ወንድሜ አዛርያ በቀጥታ ወደ ወንድማችን ወደ ራጉኤል ቤት ውሰደኝ” አለው። እሱም ወደ ራጉኤል ቤት ወስደው፤ ራጉኤልም በግቢው አጥር በር አጠገብ ተቀምጦ አገኙት፤ እነርሱ አስቀድመው ሰላምታ አቀረቡለት። እርሱም “እንደምናችሁ ወንድሞቼ፥ እንኳን ደኀና መጣችሁ” አለና ወደ ቤቱ አስገባቸው።

ምዕራፉን ተመልከት



መጽ​ሐፈ ጦቢት 7:1
0 ተሻማሚ ማመሳሰሪያዎች