የመስመር ላይ መጽሐፍ ቅዱስ

ማስታወቂያዎች


መላው መጽሐፍ ቅዱስ ብሉይ ኪዳን አዲስ ኪዳን




መጽ​ሐፈ ጦቢት 4:3 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

ጠር​ቶም እን​ዲህ አለው፥ “ልጄ በሞ​ትሁ ጊዜ በመ​ል​ካሙ ቅበ​ረኝ፤ እና​ት​ህ​ንም ጠብ​ቃት፤ በሕ​ይ​ወ​ት​ህም ዘመን ሁሉ አክ​ብ​ራት፤ የወ​ደ​ደ​ች​ው​ንም አድ​ር​ግ​ላት፤ አታ​ሳ​ዝ​ና​ትም።

ምዕራፉን ተመልከት

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

ስለዚህ ልጁን ጦቢያን ጠራና እንዲህ አለው፦ “ስሞት በክብር ቅበረኝ፥ እናትህን አክበራት፥ በሕይወትህ ዘመን ሁሉ አትለያት፥ ደስ የሚላትን ሁሉ አድርግላት፥ በምንም ነገር አታሳዝናት፤

ምዕራፉን ተመልከት



መጽ​ሐፈ ጦቢት 4:3
0 ተሻማሚ ማመሳሰሪያዎች