የመስመር ላይ መጽሐፍ ቅዱስ

ማስታወቂያዎች


መላው መጽሐፍ ቅዱስ ብሉይ ኪዳን አዲስ ኪዳን




መጽ​ሐፈ ጦቢት 2:12 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

ወደ እመ​ቤ​ቶ​ች​ዋም ላከች፤ እነ​ር​ሱም ደመ​ወ​ዟን ሰጧት፤ የበግ ጠቦ​ትም ጨመ​ሩ​ላት።

ምዕራፉን ተመልከት

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

የታዘዘችውን ሰርታ ታስረክባለች እነሱም ይከፍሏታል። በዲስትሮስ ሰባት አንድ ልብስ ሠርታ ጨረሰችና ለደንበኞቿ አስረከበች፤ እነሱም የሚገባትን ከከፈልዋት በኋላ በተጨማሪ ለእርድ አንድ የፍየል ጠቦት ሰጡዋት።

ምዕራፉን ተመልከት



መጽ​ሐፈ ጦቢት 2:12
0 ተሻማሚ ማመሳሰሪያዎች