የመስመር ላይ መጽሐፍ ቅዱስ

ማስታወቂያዎች


መላው መጽሐፍ ቅዱስ ብሉይ ኪዳን አዲስ ኪዳን




መጽሐፈ ሲራክ 49:7 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

አሠ​ቃ​ይ​ተ​ው​ታ​ልና፤ እርሱ ግን ነቢይ ይሆን ዘንድ፥ ይነ​ቅል ዘንድ፥ ያጠ​ፋም ዘንድ፥ እን​ደ​ዚ​ሁም ይተ​ክል ዘንድ፥ ይሠ​ራም ዘንድ በእ​ናቱ ማኅ​ፀን ተመ​ረጠ።

ምዕራፉን ተመልከት

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

በእናቱ ማሕፀን ሳለ ለነቢይነት የተቀደሰ ቢሆንም፥ ለመቆራረጥ፥ ለማሠቃየት፥ ለማጥፋት ብቻ ሳይሆን፥ ለመገንባትና ለመትከል ቢመረጥም፤ እነርሱ ግን በድለውታልና ኤርምያስ ይህን ቀድሞ ተንብዮአል።

ምዕራፉን ተመልከት



መጽሐፈ ሲራክ 49:7
0 ተሻማሚ ማመሳሰሪያዎች