ፈጣሪህ እግዚአብሔር ስለ አንተ ይከራከርልሃልና ለሞት እስክትደርስ ስለ እውነት ተከራከር።
በሞኝ ፊት ራስህን ዝቅ አታድርግ፤ ለኃይለኞች አትወግን፤