ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ መጽሐፈ ሲራክ 4:27 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)27 በሞኝ ፊት ራስህን ዝቅ አታድርግ፤ ለኃይለኞች አትወግን፤ ምዕራፉን ተመልከትየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)27 ፈጣሪህ እግዚአብሔር ስለ አንተ ይከራከርልሃልና ለሞት እስክትደርስ ስለ እውነት ተከራከር። ምዕራፉን ተመልከት |