የመስመር ላይ መጽሐፍ ቅዱስ

ማስታወቂያዎች


መላው መጽሐፍ ቅዱስ ብሉይ ኪዳን አዲስ ኪዳን




መጽሐፈ ጥበብ 9:8 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

በቅዱሱ ተራራ ላይ ቤተ መቅደስህን እንድገነባ፥ ድንኳንህን በተከልክበት ከተማ፥ ጥንት ያዘጋጀሃትን የቀደሰች ድንኳን ዓይነት፥ መሠዊያህን እንድሠራ አዘዝከኝ።

ምዕራፉን ተመልከት

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

በቅ​ዱስ ተራ​ራህ ላይ ቤተ መቅ​ደስ፥ በማ​ረ​ፊ​ያ​ህም ሀገር ከጥ​ንት ጀምሮ ባዘ​ጋ​ጀ​ኸው በቅ​ድ​ስ​ናህ ማደ​ሪያ አም​ሳል መሠ​ዊያ እን​ዲ​ሠራ አዘ​ዝኽ።

ምዕራፉን ተመልከት



መጽሐፈ ጥበብ 9:8
0 ተሻማሚ ማመሳሰሪያዎች