የመስመር ላይ መጽሐፍ ቅዱስ

ማስታወቂያዎች


መላው መጽሐፍ ቅዱስ ብሉይ ኪዳን አዲስ ኪዳን




መጽሐፈ ጥበብ 7:27 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

ምንም እንኳ ብቸኛ ብትሆንም፥ ሁሉንም ማድረግ የምትችል ናት፤ ራሷ ሳትለወጥ ዓለምን ታድሳለች፤ ከትውልድ ወደ ትውልድም በተቀደሱ ነፍሶች ውስጥ በማለፍ የእግዚአብሔር ወዳጆች ነቢያትም ታደርጋቸዋለች።

ምዕራፉን ተመልከት

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

አን​ዲት ስት​ሆን ሁሉን ማድ​ረግ ትች​ላ​ለች፤ ራስ​ዋም እየ​ኖ​ረች ሁሉን ታድ​ሳ​ለች፥ በየ​ት​ው​ል​ዱም በጻ​ድ​ቃን ሰው​ነት ትተ​ላ​ለ​ፋ​ለች፤ የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርም ወዳ​ጆ​ችና ነቢ​ያቱ ታደ​ር​ጋ​ቸ​ዋ​ለች።

ምዕራፉን ተመልከት



መጽሐፈ ጥበብ 7:27
0 ተሻማሚ ማመሳሰሪያዎች