የመስመር ላይ መጽሐፍ ቅዱስ

ማስታወቂያዎች


መላው መጽሐፍ ቅዱስ ብሉይ ኪዳን አዲስ ኪዳን




መጽሐፈ ጥበብ 7:17 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

ተፈጥሮን እረዳ ዘንድ፥ አስተማማኝ እውቀትን የጠኝ እርሱ ነው፤ የምድርን አቀማመጥ፥ የንጥረ ነገሮችን ጥቅም፥

ምዕራፉን ተመልከት

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

ያለ ሐሰት ነዋሪ የሚ​ሆን የዕ​ው​ቀት ነገ​ርን ሰጠኝ፤ ዓለም ጸንቶ የሚ​ኖ​ር​በ​ት​ንም ሥር​ዐት፥ የፀ​ሐ​ይን፥ የጨ​ረ​ቃ​ንና የከ​ዋ​ክ​ብ​ት​ንም ሥራ አውቅ ዘንድ፤

ምዕራፉን ተመልከት



መጽሐፈ ጥበብ 7:17
0 ተሻማሚ ማመሳሰሪያዎች