የመስመር ላይ መጽሐፍ ቅዱስ

ማስታወቂያዎች


መላው መጽሐፍ ቅዱስ ብሉይ ኪዳን አዲስ ኪዳን




መጽሐፈ ጥበብ 7:1 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

እኔም እንደሌላው ሰው ሁሉ ሟች ነኝ፤ ከመሬት የተፈጠረው የመጀመሪያ ሰው ዘር ነኝ፤ በአንዲት እናት ማሕፀን ውስጥ ከሥጋ የተሠራሁ ነኝ፤

ምዕራፉን ተመልከት

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

እኔም እንደ ሁሉ እኩል መዋቲ ሰው ነኝ፤ አስ​ቀ​ድሞ የተ​ፈ​ጠረ የም​ድ​ራዊ አዳም ልጅም ነኝ፥ በእ​ናቴ ማኅ​ፀ​ንም ሥጋ ሆኜ ተቀ​ር​ጫ​ለሁ።

ምዕራፉን ተመልከት



መጽሐፈ ጥበብ 7:1
0 ተሻማሚ ማመሳሰሪያዎች