የመስመር ላይ መጽሐፍ ቅዱስ

ማስታወቂያዎች


መላው መጽሐፍ ቅዱስ ብሉይ ኪዳን አዲስ ኪዳን




መጽሐፈ ጥበብ 5:23 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

ኃይለኛ ነፋስ በእነርሱ ላይ ይነፍሳል፤ እንደ ዓውሎ ነፋስም ያበጥራቸዋል። ኃጢአት ምድርን ወና ያስቀራታል፤ ክፋትም የኃያላኑ ዙፋን ያነኳኩተዋል።

ምዕራፉን ተመልከት

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

ኀይል ያለው ነፋ​ስም ይቃ​ወ​ማ​ቸ​ዋል፤ እንደ ነፋ​ስም ያደ​ር​ቃ​ቸ​ዋል፤ ኀጢ​አት ምድ​ሩን ሁሉ ታጠ​ፋ​ለ​ችና፥ ክፉም መሥ​ራት የኀ​ያ​ላ​ኑን ዙፋን ይገ​ለ​ብ​ጣ​ልና ይበ​ት​ና​ቸ​ዋል።

ምዕራፉን ተመልከት



መጽሐፈ ጥበብ 5:23
0 ተሻማሚ ማመሳሰሪያዎች