የመስመር ላይ መጽሐፍ ቅዱስ

ማስታወቂያዎች


መላው መጽሐፍ ቅዱስ ብሉይ ኪዳን አዲስ ኪዳን




መጽሐፈ ጥበብ 5:11 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

ወይም በአየር ላይ እንደምትበር፥ ስለ ማለፍዋ ግን ማስረጃ እንደማትተው ወፍም ሊሆን ይችላል፤ ወፍዋ አየሩን በክንፎቿ ትቀዝፋለች፥ ከኋላዋ ግን ስለ ማለፍዋ ምልክት የለም።

ምዕራፉን ተመልከት

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

በአ​የር ላይ የሚ​በ​ርር ዎፍ የሄ​ደ​በት ፍለ​ጋው እን​ደ​ማ​ይ​ገኝ፥ በበ​ረረ ጊዜ ቀላ​ሉን አየር እየ​ከ​ፈለ ፈጥኖ ይሄ​ዳ​ልና፥ ክን​ፉ​ንም እያ​ር​ገ​በ​ገበ፥ ፈጥኖ ይበ​ር​ራ​ልና ከሄ​ደም በኋላ በነ​ፋሱ ውስጥ ያለ​ፈ​በት ምል​ክቱ እን​ደ​ማ​ይ​ገኝ፥

ምዕራፉን ተመልከት



መጽሐፈ ጥበብ 5:11
0 ተሻማሚ ማመሳሰሪያዎች