የመስመር ላይ መጽሐፍ ቅዱስ

ማስታወቂያዎች


መላው መጽሐፍ ቅዱስ ብሉይ ኪዳን አዲስ ኪዳን




መጽሐፈ ጥበብ 2:9 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

ደስታችንን የማይጋራ በመካከላችን አይኑር፤ በሁሉም ቦታ የፈንጠዝያችንን ምልክት አንተው፤ ምክንያቱም ይህ ድርሻችን፥ ይህም ዕጣችን ነው!

ምዕራፉን ተመልከት

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

ከእኛ መካ​ከል ደስ​ታ​ችን የማ​ይ​ገ​ባው ሰው አይ​ኑር፤ እርሱ ዕድ​ላ​ችን፥ ርስ​ታ​ች​ንም ነውና በየ​ቦ​ታው ለደ​ስ​ታ​ችን ምል​ክት እን​ተው።

ምዕራፉን ተመልከት



መጽሐፈ ጥበብ 2:9
0 ተሻማሚ ማመሳሰሪያዎች