የመስመር ላይ መጽሐፍ ቅዱስ

ማስታወቂያዎች


መላው መጽሐፍ ቅዱስ ብሉይ ኪዳን አዲስ ኪዳን




መጽሐፈ ጥበብ 1:9 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

የክፉው ምክር ይመረመራል፤ የቃሉም ማስረጃ ለበደሉ መቀጣጫ ከጌታ ፊት ይቀርባል።

ምዕራፉን ተመልከት

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

ክፉ​ዎ​ችን በል​ቡ​ና​ቸው ምክር ይመ​ረ​ም​ራ​ቸ​ዋ​ልና፥ የነ​ገ​ራ​ቸ​ውም ድምፅ ለበ​ደ​ላ​ቸው ዘለፋ ሊሆ​ን​ባ​ቸው ወደ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ይደ​ር​ሳ​ልና።

ምዕራፉን ተመልከት



መጽሐፈ ጥበብ 1:9
0 ተሻማሚ ማመሳሰሪያዎች