የመስመር ላይ መጽሐፍ ቅዱስ

ማስታወቂያዎች


መላው መጽሐፍ ቅዱስ ብሉይ ኪዳን አዲስ ኪዳን




መጽሐፈ ጥበብ 1:5 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

ሰውን የሚያስተምር ቅዱስ መንፈስ አታላይነት ይሸሻል፤ ማስተዋል የጎደለውን አስተሳሰብ ይርቃል፤ ትክክለኛነት የጎደለውን አመል ባየ ጊዜም ያፈገፍጋልና።

ምዕራፉን ተመልከት

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

ተግ​ሣ​ጽን የሚ​ገ​ልጽ መን​ፈስ ቅዱስ ክፉ​ውን ትም​ህ​ርት ያር​ቃ​ልና፥ ከሰ​ነ​ፎ​ችም ልቡና ድል ነሥቶ ይሄ​ዳ​ልና በሚ​መ​ጣም ጊዜ ክፉ​ውን ይዘ​ል​ፈ​ዋል።

ምዕራፉን ተመልከት



መጽሐፈ ጥበብ 1:5
0 ተሻማሚ ማመሳሰሪያዎች