የመስመር ላይ መጽሐፍ ቅዱስ

ማስታወቂያዎች


መላው መጽሐፍ ቅዱስ ብሉይ ኪዳን አዲስ ኪዳን




መጽሐፈ ጥበብ 1:11 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

እንግዲያውስ ከረብ የለሽ ማጉረምረም ተጠበቅ፤ ከሐሜትም አንደበትህን ከልክል፤ ምክንያቱም በምሥጢር የተነገረ ምላሽ ማሳየቱ፤ ውሸታምም አፍ ነፍስን ለሞት መስጠቱ አይቀርም።

ምዕራፉን ተመልከት

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

ከማ​ይ​ረባ ነጐ​ር​ጓር ተጠ​በቁ፤ ከሐ​ሜ​ትም አን​ደ​በ​ታ​ች​ሁን ከል​ክሉ፤ በስ​ውር የሚ​ሆን ነገር በከ​ንቱ አይ​ወ​ጣ​ምና፥ የሚ​ወ​ጋና የሚ​ዋሽ አፍ ሰውን ይገ​ድ​ላ​ልና።

ምዕራፉን ተመልከት



መጽሐፈ ጥበብ 1:11
0 ተሻማሚ ማመሳሰሪያዎች