ከዚህ በኋላ ልጁ መልአኩን እንዲህ ሲል ጠየቀው፦ “ወንድሜ አዛርያ የዓሣው ልብ ጉበትና ሐሞት ምን ለመፈወስ ይጠቅማል?”
መልአኩም አለው፥ “ልቡና ጉበቱ፦ የሚያሳምም ክፉ ጋኔን ያደረበት ቢኖር፥ ወይም ርኩስ መንፈስ ያደረበት ቢኖር ያን ለዚያ ሰው በፊቱ ያጤሱለታል፤ ሴትም ብትሆን ያጤሱላታል፤ ከዚያም በኋላ አይታመሙም።