የመስመር ላይ መጽሐፍ ቅዱስ

ማስታወቂያዎች


መላው መጽሐፍ ቅዱስ ብሉይ ኪዳን አዲስ ኪዳን




መጽ​ሐፈ ጦቢት 6:7 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

ከዚህ በኋላ ልጁ መልአኩን እንዲህ ሲል ጠየቀው፦ “ወንድሜ አዛርያ የዓሣው ልብ ጉበትና ሐሞት ምን ለመፈወስ ይጠቅማል?”

ምዕራፉን ተመልከት

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

መል​አ​ኩም አለው፥ “ልቡና ጉበቱ፦ የሚ​ያ​ሳ​ምም ክፉ ጋኔን ያደ​ረ​በት ቢኖር፥ ወይም ርኩስ መን​ፈስ ያደ​ረ​በት ቢኖር ያን ለዚያ ሰው በፊቱ ያጤ​ሱ​ለ​ታል፤ ሴትም ብት​ሆን ያጤ​ሱ​ላ​ታል፤ ከዚ​ያም በኋላ አይ​ታ​መ​ሙም።

ምዕራፉን ተመልከት



መጽ​ሐፈ ጦቢት 6:7
0 ተሻማሚ ማመሳሰሪያዎች