የመስመር ላይ መጽሐፍ ቅዱስ

ማስታወቂያዎች


መላው መጽሐፍ ቅዱስ ብሉይ ኪዳን አዲስ ኪዳን




መጽ​ሐፈ ጦቢት 1:3 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

እኔ ጦቢት በሕይወቴ ዘመን ሁሉ በእውነት መንገድና በጽድቅ ሄድሁ፤ ወደ አሦር አገር ወደ ነነዌ ከኔ ጋር ተማርከው ለመጡት ወንድሞቼና ወገኖቼ ብዙ መጽውቻለሁ።

ምዕራፉን ተመልከት

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

እኔ ጦቢት በሕ​ይ​ወቴ ዘመን በጽ​ድ​ቅና በቅ​ን​ነት መን​ገድ ሄድሁ፤ ወደ አሶር ከተማ ወደ ነነዌ ከእኔ ጋር ለመጡ ወን​ድ​ሞ​ችና ወገ​ኖች ብዙ ምጽ​ዋ​ትን አደ​ረ​ግሁ።

ምዕራፉን ተመልከት



መጽ​ሐፈ ጦቢት 1:3
0 ተሻማሚ ማመሳሰሪያዎች