የመስመር ላይ መጽሐፍ ቅዱስ

ማስታወቂያዎች


መላው መጽሐፍ ቅዱስ ብሉይ ኪዳን አዲስ ኪዳን




መጽ​ሐፈ ጦቢት 1:2 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

እሱም በአሦር ንጉሥ በሸልማንሰር ዘመን፥ ከላይኛው ገሊላ ክፍል ከቄዴሽ ኔፍታሊም በስተ ደቡብ፥ ከአሼር ወደ ምዕራብና ከፎጎር በስተ ሰሜን ከምትገኘው ከቲስቤ በምርኮ ተወስዶ የነበረው ነው።

ምዕራፉን ተመልከት

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

እር​ሱም፦ ከአ​ሴር በላይ ካለች ከገ​ሊላ ንፍ​ታ​ሌም ክፍል ከቄ​ዴ​ዎስ በስ​ተ​ቀኝ ካለ​ችው ከታ​ስቢ በአ​ሦር ንጉሥ በአ​ሜ​ኔ​ሴር ዘመን የተ​ማ​ረ​ከው ነው።

ምዕራፉን ተመልከት



መጽ​ሐፈ ጦቢት 1:2
0 ተሻማሚ ማመሳሰሪያዎች