የመስመር ላይ መጽሐፍ ቅዱስ

ማስታወቂያዎች


መላው መጽሐፍ ቅዱስ ብሉይ ኪዳን አዲስ ኪዳን




መጽ​ሐፈ ጦቢት 1:18 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

በሰናክሬም የተገደሉትን ሁሉ ጭምር እቀብር ነበር። ሰናክሬም በተሳደበው ስድብ ምክንያት የሰማይ ንጉሥ ቀጥቶት ከይሁዳ ሸሽቶ በመጣ ጊዜ ተበሳጭቶ ነበርና ብዙ እስራኤላውያንን ገደለ፤ እሱ የገደላቸውን ሰዎች ሬሳ እየሰረቅሁ እቀብር ነበር፤ ሬሳቸውንም ሲፈልገው አያገኘውም ነበር።

ምዕራፉን ተመልከት

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

ንጉሥ ሰና​ክ​ሬም ከይ​ሁዳ ሸሽቶ በተ​መ​ለሰ ጊዜ የገ​ደ​ላ​ቸ​ውን ሰዎች እኔ በስ​ውር እቀ​ብ​ራ​ቸው ነበር። እርሱ ተቈ​ጥቶ ብዙ​ዎ​ችን ገድሎ ነበ​ርና። ንጉ​ሡም ሬሳ​ቸ​ውን አስ​ፈ​ለገ፥ አላ​ገ​ኘ​ምም።

ምዕራፉን ተመልከት



መጽ​ሐፈ ጦቢት 1:18
0 ተሻማሚ ማመሳሰሪያዎች