የመስመር ላይ መጽሐፍ ቅዱስ

ማስታወቂያዎች


መላው መጽሐፍ ቅዱስ ብሉይ ኪዳን አዲስ ኪዳን




መጽሐፈ ሲራክ 51:2 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

ጠባቂዬ፥ ደጋፊዬም ነበርክና ሥጋዬንም ከጥፋት፥ ከዋሾ ምላስ ወጥመድ፥ ሐሰትን ከሚፈጥሩ ከንፈሮች አድነሃልና፥ በጠላቶቼ ፊት ከጐኔ ቆምህ፤ ደግፈኸኝ አዳንከኝም።

ምዕራፉን ተመልከት

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

ረድ​ተ​ኸ​ኛ​ልና፥ ሰው​ረ​ኸ​ኝ​ማ​ልና፥ ሰው​ነ​ቴ​ንም ከሞት አድ​ነ​ኸ​ዋ​ልና፥ ከአ​ን​ደ​በት የነ​ገር ሥራ ወጥ​መ​ድም አድ​ነ​ኸ​ኛ​ልና፥ ሐሰ​ት​ንም ከሚ​ሠ​ሩ​አት ከብዙ ሰዎች ምላስ አድ​ነ​ኸ​ኛ​ልና፥ በጠ​ላ​ት​ነ​ትም ከተ​ነ​ሡ​ብኝ ሰዎች ፊት የም​ት​ረ​ዳ​ኝና የም​ት​ሰ​ው​ረኝ ሆነ​ሃ​ልና።

ምዕራፉን ተመልከት



መጽሐፈ ሲራክ 51:2
0 ተሻማሚ ማመሳሰሪያዎች