ለዚህም አመሰግንሃለሁ፤ እወድስሃለሁ፥ የጌታንም ስም እባርካለሁ።
ከሞትም አዳንኸኝ፤ መከራ ከሚመጣበት ቀንም አዳንኸኝ፥ ስለዚህ ነገር እገዛልሃለሁ፥ አመሰግንሃለሁም። አቤቱ ስምህንም አመሰግናለሁ።