የመስመር ላይ መጽሐፍ ቅዱስ

ማስታወቂያዎች


መላው መጽሐፍ ቅዱስ ብሉይ ኪዳን አዲስ ኪዳን




መጽሐፈ ሲራክ 48:20 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

ነገር ግን መሐሪውን አምላክ ተማፀኑ፥ እጆቻቸውን ወደ እርሱ ዘረጉ፥ ቅዱስ እግዚአብሔርም ፈጥኖ ሰማቸው፥ በኢሳይያስም እጅ አዳናቸው፤

ምዕራፉን ተመልከት

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

ይቅር ባይ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ር​ንም ለመ​ኑት፤ እጃ​ቸ​ው​ንም ወደ እርሱ አነሡ፤ ቅዱ​ሱም ከሰ​ማይ ፈጥኖ ሰማ​ቸው፤ በኢ​ሳ​ይ​ያ​ስም እጅ አዳ​ና​ቸው።

ምዕራፉን ተመልከት



መጽሐፈ ሲራክ 48:20
0 ተሻማሚ ማመሳሰሪያዎች