የመስመር ላይ መጽሐፍ ቅዱስ

ማስታወቂያዎች


መላው መጽሐፍ ቅዱስ ብሉይ ኪዳን አዲስ ኪዳን




መጽሐፈ ሲራክ 42:24 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

ሁሉም ጥንድና ተቃራኒ ናቸው፤ ጐደሎ አድርጐ የፈጠረው የለም።

ምዕራፉን ተመልከት

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

ሁሉም አንዱ የሌ​ላው ተቃ​ራኒ በመ​ሆን ሁለት ሁለት ናቸው፤ ምንም ነጠላ አድ​ርጎ የፈ​ጠ​ረው የለም።

ምዕራፉን ተመልከት



መጽሐፈ ሲራክ 42:24
0 ተሻማሚ ማመሳሰሪያዎች