የመስመር ላይ መጽሐፍ ቅዱስ

ማስታወቂያዎች


መላው መጽሐፍ ቅዱስ ብሉይ ኪዳን አዲስ ኪዳን




ምሳሌ 8:2 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

በኮረብታ ላይ በመንገድ አጠገብ በጎዳና መካከል ትቆማለች።

ምዕራፉን ተመልከት

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

በመንገድ አጠገብ ባሉ ኰረብቶች፣ መንገዶቹ በሚገናኙበትም ላይ ትቆማለች፤

ምዕራፉን ተመልከት

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

በመንገድ አጠገብ በሚገኙ ኰረብቶችና በመንገድ መገናኛዎች ላይ ትቆማለች፤

ምዕራፉን ተመልከት

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

በተራሮች ጫፍ ላይ ናትና፥ በጎዳና መካከልም ትቆማለች።

ምዕራፉን ተመልከት



ምሳሌ 8:2
2 ተሻማሚ ማመሳሰሪያዎች  

በቤትዋ ደጅ በከተማይቱ ከፍተኛ ስፍራ በወንበር ላይ ትቀመጣለች፥


ሴቶች አገልጋዮችዋን ልካ በከተማይቱ ከፍተኛ ስፍራ ላይ ጠራች፦