የመስመር ላይ መጽሐፍ ቅዱስ

ማስታወቂያዎች


መላው መጽሐፍ ቅዱስ ብሉይ ኪዳን አዲስ ኪዳን




ዘኍል 33:31 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

ከሞሴሮትም ተጉዘው በብኔያዕቃን ሰፈሩ።

ምዕራፉን ተመልከት

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

ከምሴሮት ተነሥተው በብኔያዕቃን ሰፈሩ።

ምዕራፉን ተመልከት

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

ከሞሴሮት ተነሥተው በመጓዝ በቤኔያዕቃን ሰፈሩ።

ምዕራፉን ተመልከት

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

ከመ​ሱ​ሩ​ትም ተጕ​ዘው በብ​ን​ያ​ቅን ሰፈሩ።

ምዕራፉን ተመልከት

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

ከሞሴሮትም ተጕዘው በብኔያዕቃን ሰፈሩ።

ምዕራፉን ተመልከት



ዘኍል 33:31
5 ተሻማሚ ማመሳሰሪያዎች  

የኤጽር ልጆች ቢልሃን፥ ዛዕዋንና፥ ዓቃን ናቸው።


በእስራኤልም ልጆች ላይ ገና ንጉሥ ሳይነግሥ በኤዶምያስ ምድር የነገሡ ነገሥታት እነዚህ ናቸው። የቢዖር ልጅ ባላቅ፤ የከተማይቱም ስም ዲንሃባ ነበረ።


ከሐሽሞናም ተጉዘው በሞሴሮት ሰፈሩ።


ከብኔያዕቃንም ተጉዘው በሖርሃጊድጋድ ሰፈሩ።


እስራኤላዊያንም ከብኤሮት ብኔያዕቃን ወደ ሞሴራ ተጓዙ፤ አሮንም እዚያ ሞቶ፥ እዚያው ተቀበረ፤ በእርሱም ፋንታ ልጁ አልዓዛር ካህን ሆነ።