ከንፍታሌም የዔናን ልጅ አሒራዕ።”
ከንፍታሌም የዔናን ልጅ አኪሬ።”
ከንፍታሌም የዔናን ልጅ አኪሬ።
ከንፍታሌም የዔናን ልጅ አኪሬ።
ከጋድ የደዑኤል ልጅ ኤሊሳፍ፥
ከማኅበሩ የተመረጡ የእስራኤል የወገኖቻቸው አውራዎች፥ የአባቶቻቸው ነገድ አለቆች እነዚህ ነበሩ።
በንፍታሌምም ልጆች ነገድ ሠራዊት ላይ የዔናን ልጅ አኪሬ አለቃ ነበረ።
በእነርሱም አጠገብ የንፍታሌም ነገድ ነበረ፤ የንፍታሌምም ልጆች አለቃ የዔናን ልጅ አኪሬ ነበረ።
በዓሥራ ሁለተኛውም ቀን የንፍታሌም ልጆች አለቃ የዔናን ልጅ አኪሬ አቀረበ፤