የመስመር ላይ መጽሐፍ ቅዱስ

ማስታወቂያዎች


መላው መጽሐፍ ቅዱስ ብሉይ ኪዳን አዲስ ኪዳን




ማርቆስ 1:12 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

መንፈስ ቅዱስም ወዲያው ወደ በረሓ መራው፤

ምዕራፉን ተመልከት

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

ወዲያውም መንፈስ ቅዱስ ወደ ምድረ በዳ መራው፤

ምዕራፉን ተመልከት

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

ወዲያውኑ የእግዚአብሔር መንፈስ ኢየሱስን ወደ በረሓ ወሰደው።

ምዕራፉን ተመልከት

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

ወዲያውም መንፈስ ወደ ምድረ በዳ አወጣው።

ምዕራፉን ተመልከት

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

ወዲያውም መንፈስ ወደ ምድረ በዳ አወጣው።

ምዕራፉን ተመልከት



ማርቆስ 1:12
2 ተሻማሚ ማመሳሰሪያዎች