አብርሃም ኬጡራ የምትባል ሌላ ሚስት አገባ።
አብርሃም ኬጡራ የተባለች ሌላ ሚስት አገባ።
አብርሃም ቀጡራ የምትባል ሌላ ሚስት አገባ፤
አብርሃምም ደግሞ ስምዋ ኬጡራ የተባለች ሚስት አገባ።
አብርሃምም ደግሞ ስምዋ ኬጡራ የተባላች ሚስት አገባ።
ይስሐቅም ወደ እናቱ ወደ ሣራ ድንኳን አገባት፥ ርብቃንም ወሰዳት፥ ሚስትም ሆነችው፥ ወደዳትም፥ ይስሐቅም ከእናቱ ሞት ተጽናና።
እርሷም ዚምራንን፥ ዮቅሻንን፥ ሜዳንን፥ ምድያምን፥ የሽቦቅን፥ እና ሹሐን ወለደችለት።
ይስሐቅም ያዕቆብን ጠራው፥ ባረከውም፥ እንዲህ ብሎም አዘዘው፦ “ከከነዓናውያን ሴቶች ልጆች ሚስትን አታግባ፥