የመስመር ላይ መጽሐፍ ቅዱስ

ማስታወቂያዎች


መላው መጽሐፍ ቅዱስ ብሉይ ኪዳን አዲስ ኪዳን




መጽሐፈ ባሮክ 3:7 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

ስለዚህም ነው ስምህን እንድንጠራ አንተን መፍራት በልባችን ውስጥ ያሳደርኸው፤ በስደት ላይ ሆነን እናመስግንሃለን፥ በአንተ ላይ የበደሉትን የአባቶቻችንን ክፋት ሁሉ ከልባችን አርቀናልና።

ምዕራፉን ተመልከት

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

ስለ​ዚ​ህም ስም​ህን እን​ጠራ ዘንድ፥ ባስ​ማ​ረ​ክ​ኸ​ንም ቦታ እና​መ​ሰ​ግ​ንህ ዘንድ መፈ​ራ​ት​ህን በል​ቡ​ና​ችን አሳ​ደ​ርህ። በፊ​ትህ የበ​ደሉ የአ​ባ​ቶ​ቻ​ች​ንን ክፋት ሁሉ ከል​ባ​ችን አር​ቀ​ና​ልና።

ምዕራፉን ተመልከት



መጽሐፈ ባሮክ 3:7
0 ተሻማሚ ማመሳሰሪያዎች