የአባት በረከት የልጅን ቤት ያጸናልና፥ የእናት ርግማን ግን መሠረትን ይነቅላል።
በአባትህ ውርደት አትኩራ፤ የአባትህ ውርደት ላንተ ክብር አይደለም።