የመስመር ላይ መጽሐፍ ቅዱስ

ማስታወቂያዎች


መላው መጽሐፍ ቅዱስ ብሉይ ኪዳን አዲስ ኪዳን




ሉቃስ 11:3 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

የዕ​ለት ምግ​ባ​ች​ንን በየ​ዕ​ለቱ ስጠን።

ምዕራፉን ተመልከት

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

የዕለት እንጀራችንን በየዕለቱ ስጠን፤

ምዕራፉን ተመልከት

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

የዕለት እንጀራችንን ዕለት ዕለት ስጠን፤

ምዕራፉን ተመልከት

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

የዕለት እንጀራችንን በየቀኑ ስጠን!

ምዕራፉን ተመልከት

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

የዕለት እንጀራችንን ዕለት ዕለት ስጠን፤

ምዕራፉን ተመልከት



ሉቃስ 11:3
7 ተሻማሚ ማመሳሰሪያዎች  

እርሱ ከፍ ባለ በጽ​ኑዕ ዓለት ዋሻ ይኖ​ራል፤ እን​ጀ​ራም ይሰ​ጠ​ዋል፤ ውኃ​ውም የታ​መ​ነች ትሆ​ና​ለች።


የዕለት እንጀራችንን ዛሬ ስጠን፤


“ነገ ለራሱ ይጨነቃልና ለነገ አትጨነቁ፤ ለቀኑ ክፋቱ ይበቃዋል።


በተ​ሰ​ሎ​ንቄ ካሉ​ትም እነ​ርሱ ይሻ​ላሉ፤ በፍ​ጹም ደስታ ቃላ​ቸ​ውን ተቀ​ብ​ለ​ዋ​ልና፤ ነገ​ሩም እንደ አስ​ተ​ማ​ሩ​አ​ቸው እንደ ሆነ ለመ​ረ​ዳት ዘወ​ትር መጻ​ሕ​ፍ​ትን ይመ​ረ​ምሩ ነበር።