የመስመር ላይ መጽሐፍ ቅዱስ

ማስታወቂያዎች


መላው መጽሐፍ ቅዱስ ብሉይ ኪዳን አዲስ ኪዳን




መጽሐፈ ጥበብ 9:9 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

ዓለምን በፈጠርህ ጊዜ ከጐንህ ያልተለየችው፥ ሥራዎችህን የምታውቀው ጥበብ ካንተ ጋር ናት። አንተን ደስ የሚያሰኘውን፥ ከትእዛዞችህ ጋር የሚስማማውን ሁሉ ታውቃለች።

ምዕራፉን ተመልከት

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

ሥራ​ህ​ንም የም​ታ​ውቅ ጥበብ ከአ​ንተ ጋር ነበ​ረች፤ ዓለ​ም​ንም በፈ​ጠ​ርኽ ጊዜ ነበ​ረች፤ በፊ​ትህ ደስ የሚ​ያ​ሰ​ኝ​ህም ምን እንደ ሆነ፥ ለት​እ​ዛ​ዝ​ህም የቀ​ናው ምን እንደ ሆነ ትረዳ ነበር።

ምዕራፉን ተመልከት



መጽሐፈ ጥበብ 9:9
0 ተሻማሚ ማመሳሰሪያዎች