ለማያስተውሉ ዐይኖች የሞቱ መሰሉ፤ መለየታቸውም እንደ መከራ ተቆጠረ፤
በሰነፎች ዓይኖች ግን የሞቱ መሰሉ፤ በሞትም ከዚህ ዓለም መውጣታቸው ክፋት እንዳለባቸው ተቈጠረ።