የመስመር ላይ መጽሐፍ ቅዱስ

ማስታወቂያዎች


መላው መጽሐፍ ቅዱስ ብሉይ ኪዳን አዲስ ኪዳን




መጽሐፈ ጥበብ 17:5 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

የቱንም ያህል የሚነድ እሳት፥ በድምቀት የሚያበሩትም ከዋክብት ቢሆኑ ብርሃን ሊሰጧቸው አልቻሉም።

ምዕራፉን ተመልከት

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

የእ​ሳ​ቱም ብር​ሃን አን​ዲት ሰዓት እንኳ ያበራ ዘንድ አል​ቻ​ለም፥ የብ​ሩ​ሃን ከዋ​ክ​ብት ብር​ሃ​ንም ለዚ​ያች ለም​ታ​ስ​ፈ​ራዋ ሌሊት ጨለማ ያበራ ዘንድ አል​ቻ​ለም።

ምዕራፉን ተመልከት



መጽሐፈ ጥበብ 17:5
0 ተሻማሚ ማመሳሰሪያዎች